PSTS

የትራንስፖርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በአቤት ሆስፒታል በመገኘት የትራፊክ አደጋ ተጎጂዎችን ጎበኙ፡፡

በትራንስፖርት ሚኒስቴር ዴኤታ በክቡር ኢ/ር የኋላእሸት ጀመረ የሚመራ ቡድን ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን በአዲስ አበባ ከተማ ከአደጋ በኋላ የህክምና አገልግሎት እየሰጠ የሚገኘውን የአቤት ሆስፒታል ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም የትራፊክ አደጋ ከደረሰ በኋላ የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ አፋጣኝ የህክምና አገልግሎትን ማጠናከር ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ መሆኑን ሚኒስትር ዴኤታው ገልፀዋል።

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *